Monday, April 13, 2015

ዘጠና ኢትዮጵያዊያን ከየመን ተመለሱ

ሳዑዲ አረቢያ መር የአየር ድብደባ የመን ዋና ከተማ ሰንዓ ላይ፤ መጋቢት 30/2007 ዓ.ም










የመን ውስጥ እየተባባሰ የመጣውን ግጭት በመሸሽ የዛሬዎቹን ጨምሮ እስከአሁን ከዘጠና በላይ ኢትዮጵያዊያን ወደ ሃገራቸው መመለሣቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አቶ ተወልደ ሙሉጌታ እንዳስታወቁት ለመመለስ ፈቃደኝነታቸውን በመግለፅ የተመዘገቡትን ሁለት ሺህ ኢትዮጵያዊያንና ወደፊትም የሚመዘገቡትን ለመመለስ ጥረቶች ቀጥለዋል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

Source:voanews

No comments:

Post a Comment