Thursday, January 7, 2016

ሱፊ ቱራ አዳም ይባላል። ትናንት ከሂርና ከተማ በኢህአዴግ ታጣቂዎች ታስሮ ከሌሎች ጋር ወደአዲስ አበባ እየተወሰደ ሳለ በደረሰበት ድብደባ ወታደሮች የሞተ መስሏቸው ከመኪናው ላይ ወርውረው ጥሻ ውስጥ ጣሉት።

ሱፊ ቱራ አዳም ይባላል። ትናንት ከሂርና ከተማ በኢህአዴግ ታጣቂዎች ታስሮ ከሌሎች ጋር ወደአዲስ አበባ እየተወሰደ ሳለ በደረሰበት ድብደባ ወታደሮች የሞተ መስሏቸው ከመኪናው ላይ ወርውረው ጥሻ ውስጥ ጣሉት። የአካባቢው ገበሬዎች ደርሰው ወደጭሮ ሆስፒታል ወሰዱት።


Source:https://www.facebook.com/photo.php?fbid=10207203607360555&set=a.3052522444099.2136911.1594431019&type=3&permPage=1

No comments:

Post a Comment